"ሩሲያ ስሆን ሁሌም ቤቴ እንደሆንኩ ይሰማኛል" ደቡብ አፍሪካዊቷ የሶፕራኖ ተጫዋች

ሰብስክራይብ

 "ሩሲያ ስሆን ሁሌም ቤቴ እንደሆንኩ ይሰማኛል" ደቡብ አፍሪካዊቷ የሶፕራኖ ተጫዋች

ሩሲያውያንና አፍሪካውያን አንድ ባይሆኑም፤ ለቤተሰብ እና ጥንካሬ በሚሰጡት ዋጋ ይመሳሰላሉ ስትል ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረገችው ደቡብ አፍሪካዊቷ ሶፕራኖ ፑሜዛ ማትሺኪዛ ትናገራለች።

ለሩሲያውያን ያላትን ፍቅር የገለፀችው ማትሺኪዛ፤ በአውሮፓ ብዙ ሩሲያውያን ወዳጆች አሉኝ ብላናለች።

የሶፕራኖ ተጫዋቿ በብዙ የሩሲያ መድረኮች ሥራዋን አቅርባለች። ሞስኮ በሚገኘው ቻኮቭስኪ አዳራሽ፣ በኖቮሲቢርስክ እና በሴንት ፒተርስበርግ ዘፍናለች። በመድረኮቹ ያየችው የታዳሚ ብዛትና ለሥነ ጥበብ የነበራችው ጥልቅ አድናቆት በጣም እንዳስደሰታትም አጫውታናለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0