https://amh.sputniknews.africa/20250531/540472.html
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ ፋይዳ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ እንዲሆን በመላ ሀገሪቱ ከአንድ ሺህ በላይ የምዝገባ ማዕከላት መቋቋሙን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። አሁን ላይ ከ15 ነጥብ 99 ሚሊየን... 31.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-31T14:12+0300
2025-05-31T14:12+0300
2025-05-31T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1f/540319_0:36:678:417_1920x0_80_0_0_be375adda547255fb2485319e78ebec0.jpg
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ ፋይዳ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ እንዲሆን በመላ ሀገሪቱ ከአንድ ሺህ በላይ የምዝገባ ማዕከላት መቋቋሙን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። አሁን ላይ ከ15 ነጥብ 99 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለፋይዳ እንደተመዘገቡም ተገልጿል።በቀጣይ ስርዓቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአገልግሎት ሰጪዎች ዘንድ ለማስፋፋት እቅድ እንዳለ ፅህፈት ቤቱን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1f/540319_38:0:641:452_1920x0_80_0_0_92cc98bcec0cb4665590950c4dd95430.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ
14:12 31.05.2025 (የተሻሻለ: 14:34 31.05.2025) የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ
ፋይዳ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ እንዲሆን በመላ ሀገሪቱ ከአንድ ሺህ በላይ የምዝገባ ማዕከላት መቋቋሙን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
አሁን ላይ ከ15 ነጥብ 99 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለፋይዳ እንደተመዘገቡም ተገልጿል።
በቀጣይ ስርዓቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአገልግሎት ሰጪዎች ዘንድ ለማስፋፋት እቅድ እንዳለ ፅህፈት ቤቱን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X