የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ከ55 ተቋማት ጋር ውህደት ፈፀመ

ፋይዳ በሁሉም ክልሎች ተደራሽ እንዲሆን በመላ ሀገሪቱ ከአንድ ሺህ በላይ የምዝገባ ማዕከላት መቋቋሙን የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

አሁን ላይ ከ15 ነጥብ 99 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለፋይዳ እንደተመዘገቡም ተገልጿል።

በቀጣይ ስርዓቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአገልግሎት ሰጪዎች ዘንድ ለማስፋፋት እቅድ እንዳለ ፅህፈት ቤቱን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0