https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች
ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በስፔን በተካሄደው 123ኛው የተመድ የቱሪዝም ሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ወቅት ወንጪ ዳንዲ፣ ጮቄ እና ሌጲስ የቱሪዝም መንደሮች ያገኙትን... 31.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-31T12:06+0300
2025-05-31T12:06+0300
2025-05-31T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1f/539494_0:180:750:602_1920x0_80_0_0_123c48e4668e59ecd69c9560ce2cb6e1.jpg
ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በስፔን በተካሄደው 123ኛው የተመድ የቱሪዝም ሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ወቅት ወንጪ ዳንዲ፣ ጮቄ እና ሌጲስ የቱሪዝም መንደሮች ያገኙትን እውቅና በይፋ ተቀብለዋል። ሚኒስትሯ ከስብሰባው ጎን ለጎን ከተመድ የቱሪዝም የአፍሪካ ዳይሬክተር ኤልሲያ ግራንድኮርት ጋር የኢትዮጵያን የኤጀንሲው ተሳትፎ በተመለከተ ውይይት እንዳደረጉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1f/539494_0:109:750:672_1920x0_80_0_0_c3ba35609353019bdc2185bf376de610.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች
12:06 31.05.2025 (የተሻሻለ: 12:24 31.05.2025) ኢትዮጵያ የምርጥ ቱሪዝም መንደሮቿን የምስክር ወረቀት በይፋ ተቀበለች
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በስፔን በተካሄደው 123ኛው የተመድ የቱሪዝም ሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ወቅት ወንጪ ዳንዲ፣ ጮቄ እና ሌጲስ የቱሪዝም መንደሮች ያገኙትን እውቅና በይፋ ተቀብለዋል።
ሚኒስትሯ ከስብሰባው ጎን ለጎን ከተመድ የቱሪዝም የአፍሪካ ዳይሬክተር ኤልሲያ ግራንድኮርት ጋር የኢትዮጵያን የኤጀንሲው ተሳትፎ በተመለከተ ውይይት እንዳደረጉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X