ሱዳን አሜሪካ በኬሚካል ጦር መሳሪያ ዙሪያ ያቀረበችውን ክስ የሚመርመር ኮሚቴ አቋቋመች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሱዳን አሜሪካ በኬሚካል ጦር መሳሪያ ዙሪያ ያቀረበችውን ክስ የሚመርመር ኮሚቴ አቋቋመች
ሱዳን አሜሪካ በኬሚካል ጦር መሳሪያ ዙሪያ ያቀረበችውን ክስ የሚመርመር ኮሚቴ አቋቋመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.05.2025
ሰብስክራይብ

ሱዳን አሜሪካ በኬሚካል ጦር መሳሪያ ዙሪያ ያቀረበችውን ክስ የሚመርመር ኮሚቴ አቋቋመች

የሱዳን ሚዲያ ኮሚቴው የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያ ሚኒስቴር እና የደህንነት አገልግሎት ተወካዮችን እንዳካተተ ዘግቧል።

ዋሽንግተን ከግንቦት 29 ጀምሮ በሱዳን ላይ ማዕቀቦችን እንደምትጥል አስታውቃለች። ማዕቀቡ የወጪ ንግድ እና የብድር ገደቦችን ያካትታል።

ዩናይትድ ስቴትስ ሱዳን እ.ኤ.አ በ2024 የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅማለች ብላ የወነጀለች ሲሆን ሱዳን ግን ክሱን አስተባብላለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0