በኢስታንቡል በሚደረገው የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሸማጋዮዎች እንዲገኙ አለመታቀዱን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
18:15 30.05.2025 (የተሻሻለ: 18:34 30.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢስታንቡል በሚደረገው የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሸማጋዮዎች እንዲገኙ አለመታቀዱን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢስታንቡል በሚደረገው የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሸማጋዮዎች እንዲገኙ አለመታቀዱን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመጪው ሰኞ የሚደረገውን ድርድር አስመልክቶ የሰጡት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
◻ የሩሲያ ልዑካን ቡድን ግንቦት 25 ኢስታንቡል ውስጥ ለሚካሄደው ድርድር የስምምነት ረቂቅ እና የተኩስ አቁምን ጨምሮ ሌሎች ሀሳቦችን ይዞ ይገኛል።
◻ ሩሲያ የዩናይትድ ስቴትስ፣ የእንግሊዝ፣ የጀርመን እና የፈረንሳይ ይፋዊ ተወካዮች ግንቦት 25 ወደ ኢስታንቡል ስለሚያደርጉት ጉዞ ኬሎግ የሰጡትን አስተያየት ተረድታለች።
◻ ሩሲያ በቀጥታ ከዩክሬን ጋር በምታደርገው ድርድር እና የዩናይትድ ስቴትስ፣ የእንግሊዝ፣ የጀርመንና የፈረንሳይ ተወካዮች በኢስታንቡል መገኘት ጋር ግንኙነት አይታያትም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X