https://amh.sputniknews.africa
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ“ኡጋንዳ የብሪክስ አጋር አባል መሆኗና እንደዚህ ባሉ መድረኮች ድምፅ ማግኘታቸን ስኬቶቻችን፣ ፍላጎቶቻችን እና ተግዳሮቶቻችን... 30.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-30T17:56+0300
2025-05-30T17:56+0300
2025-05-30T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/536599_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_fde88e877251054f88b65c2f000bb2a0.jpg
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ“ኡጋንዳ የብሪክስ አጋር አባል መሆኗና እንደዚህ ባሉ መድረኮች ድምፅ ማግኘታቸን ስኬቶቻችን፣ ፍላጎቶቻችን እና ተግዳሮቶቻችን እንዲታዩ እንዲሰሙ ያደርጋል” ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንቷ ጄሲካ አሉፖ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ከቀረጥ ነፃ ንግድ አንስቶ ለአፍሪካ ነባራዊ ሁኔታዎች ተስማሚ እስከሆኑ አማራጭ የፋይናንስ ሥርዓቶች ድረስ ኡጋንዳ ብሪክስን ከፖለቲካዊ አሰላለፍ በላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ አድርጋ ትመለከተዋለች።“ብሪክስ በገበያ ተደራሽነት...የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በማስፋት፣ የቱሪዝም አቅምን በማሳደግ እና በኢንዱስትሪ ልማት እንድንጠናከር ያግዘናል።" ይህ ለኡጋንዳ መጪ ግዜ ምን ማለት ነው? በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት የአፍሪካን ቦታ እንዴት ሊቀርጽ ይችላል? የኡጋንዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ምልከታ ለማድመጥ ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
2025-05-30T17:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/536599_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_30f0291648a5ad8af06a95e8dcf7725b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
17:56 30.05.2025 (የተሻሻለ: 18:14 30.05.2025) ኡጋንዳ ከብሪክስ ጋር በምትፈጥረው አጋርነት አዲስ የዕድል በሮችን መክፈት እንደምትሻ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
“ኡጋንዳ የብሪክስ አጋር አባል መሆኗና እንደዚህ ባሉ መድረኮች ድምፅ ማግኘታቸን ስኬቶቻችን፣ ፍላጎቶቻችን እና ተግዳሮቶቻችን እንዲታዩ እንዲሰሙ ያደርጋል” ሲሉ ምክትል ፕሬዝዳንቷ ጄሲካ አሉፖ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ከቀረጥ ነፃ ንግድ አንስቶ ለአፍሪካ ነባራዊ ሁኔታዎች ተስማሚ እስከሆኑ አማራጭ የፋይናንስ ሥርዓቶች ድረስ ኡጋንዳ ብሪክስን ከፖለቲካዊ አሰላለፍ በላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ አድርጋ ትመለከተዋለች።
“ብሪክስ በገበያ ተደራሽነት...የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በማስፋት፣ የቱሪዝም አቅምን በማሳደግ እና በኢንዱስትሪ ልማት እንድንጠናከር ያግዘናል።"
ይህ ለኡጋንዳ መጪ ግዜ ምን ማለት ነው? በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት የአፍሪካን ቦታ እንዴት ሊቀርጽ ይችላል?
የኡጋንዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ምልከታ ለማድመጥ ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X