የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የበጀቱን 20 በመቶ እና 6 ሺህ 900 ሠራተኞቹን ለመቀነስ እያጤነ ነው ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የበጀቱን 20 በመቶ እና 6 ሺህ 900 ሠራተኞቹን ለመቀነስ እያጤነ ነው ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ገለፁ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የበጀቱን 20 በመቶ እና 6 ሺህ 900 ሠራተኞቹን ለመቀነስ እያጤነ ነው ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.05.2025
ሰብስክራይብ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የበጀቱን 20 በመቶ እና 6 ሺህ 900 ሠራተኞቹን ለመቀነስ እያጤነ ነው ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ገለፁ

የተመድ የ2025 በጀት 3 ነጥብ 72 ቢሊየን ዶላር ነው።

የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት የበጀት መዋጮዎቿን መቀነሷን ተከትሎ፤ ወጪ ለመቀነስ እና ሥራዎችን ለማሳለጥ ያለመውን "ዩኤን-80" ኢንሼቲቭ በመጋቢት ወር ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0