https://amh.sputniknews.africa
ብዝኃ-ሕይወት እና ሉዓላዊነት:- ከተፈጥሮ ጋር ስምም ለመፍጠር ኢትዮጵያ የያዘችው መንገድ
ብዝኃ-ሕይወት እና ሉዓላዊነት:- ከተፈጥሮ ጋር ስምም ለመፍጠር ኢትዮጵያ የያዘችው መንገድ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ብዝኃ-ሕይወት ተቋም የአመራር አካላት ከሆኑት ከዶ/ር አብዮት ብርሃኑ እና ከአቶ ውብሸት ተሾመ ጋር የዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ቀንን አስመልክቶ ከራይዚንግ ሳውዝ ጋር የተደረገ ቆይታ! 30.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-30T17:00+0300
2025-05-30T17:00+0300
2025-05-30T17:31+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/534180_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_3f5c230449afc71818397e320507c549.png
ብዝኃ-ሕይወት እና ሉዓላዊነት:- ከተፈጥሮ ጋር ስምም ለመፍጠር ኢትዮጵያ የያዘችው መንገድ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ብዝኃ-ሕይወት ተቋም የአመራር አካላት ከሆኑት ከዶ/ር አብዮት ብርሃኑ እና ከአቶ ውብሸት ተሾመ ጋር የዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ቀንን አስመልክቶ ከራይዚንግ ሳውዝ ጋር የተደረገ ቆይታ
የኢትዮጵያ ብዝኃ-ሕይወት ተቋም የአመራር አካላት ከሆኑት ከዶ/ር አብዮት ብርሃኑ እና ከአቶ ውብሸት ተሾመ ጋር የዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ቀንን አስመልክቶ ከራይዚንግ ሳውዝ ጋር የተደረገ ቆይታ!ዶ/ር አብዮት በበኩላቸው "የዘረ-መል ዝርፊያን የናጎያ ስምምነትን በመከተል እና የብዝኃ-ሕይወት ሀብትን ለመጠበቅ ሲባል እያደገ የመጣውን የአፍሪካ ሀገራት ትብብር በማጠናከር ለውጥ ማምጣት እንችላለን። በማለት አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።ባለሙያዎቹ ከአጼ ኃይለሥላሴ ጋር በመሆን የኢትዮጵያን ብዝኃ-ሰብል የፈጠረውን ኒኮላይ ቫቪሎቭ የተባለውን ሩሲያዊ በማድነቅ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ የብዝኃ-ሀብት ጥበቃ የጋራ ትስስር ታሪክ ውስጥ ሁልጊዜም ሲታወስ ይኖራል ብለዋል። የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ቅርስ ሀብት እና በዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ወስጥ ያላትን የአመራር ሚና በጥልቀት ለመረዳት ይህን ፕሮግራም ይከታተሉ።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/534180_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_dee50d38781a846082a124c43b0eadcf.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ብዝኃ-ሕይወት እና ሉዓላዊነት:- ከተፈጥሮ ጋር ስምም ለመፍጠር ኢትዮጵያ የያዘችው መንገድ
17:00 30.05.2025 (የተሻሻለ: 17:31 30.05.2025) የኢትዮጵያ ብዝኃ-ሕይወት ተቋም የአመራር አካላት ከሆኑት ከዶ/ር አብዮት ብርሃኑ እና ከአቶ ውብሸት ተሾመ ጋር የዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ቀንን አስመልክቶ ከራይዚንግ ሳውዝ ጋር የተደረገ ቆይታ!
አቶ ውብሸት "ከ83,000 በላይ ናሙናዎች በቀዝቃዛ ክፍል እንዲሁም ከ9,000 በላይ የሚሆኑ ዝርያዎች በመስክ የዘረ-መል ባንክ ውስጥ ተጠብቀዋል።" ብለዋል። አክለውም ከሩሲያ ጋር በዘረ-መል ልውውጥ፣ በእውቀት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር የዳበረ ትብብር እንደሚፈጠርም ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።
ዶ/ር አብዮት በበኩላቸው "የዘረ-መል ዝርፊያን የናጎያ ስምምነትን በመከተል እና የብዝኃ-ሕይወት ሀብትን ለመጠበቅ ሲባል እያደገ የመጣውን የአፍሪካ ሀገራት ትብብር በማጠናከር ለውጥ ማምጣት እንችላለን። በማለት አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ባለሙያዎቹ ከአጼ ኃይለሥላሴ ጋር በመሆን የኢትዮጵያን ብዝኃ-ሰብል የፈጠረውን ኒኮላይ ቫቪሎቭ የተባለውን ሩሲያዊ በማድነቅ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ የብዝኃ-ሀብት ጥበቃ የጋራ ትስስር ታሪክ ውስጥ ሁልጊዜም ሲታወስ ይኖራል ብለዋል።
የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ቅርስ ሀብት እና በዓለም-አቀፍ የብዝኃ-ሕይወት ወስጥ ያላትን የአመራር ሚና በጥልቀት ለመረዳት ይህን ፕሮግራም ይከታተሉ።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify