በማዕከላዊ ናይጄሪያ በደረሰ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 88 ሰዎች ሞቱ

ሰብስክራይብ

በማዕከላዊ ናይጄሪያ በደረሰ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 88 ሰዎች ሞቱ

በናይጄሪያ ሞክዋ ግዛት የተከሰተውን ደራሽ ጎርፍ ተከትሎ የነፍስ አድን ሠራተኞች የጠፉ ሰዎችን በመፈለግ ላይ መሆናቸውን የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች አመላክተዋል።

ረቡዕ ምሽት በጣለው ከባድ ዝናብ ከ50 በላይ ቤቶች በጎርፍ የተወሰዱ ሲሆን ባለሥልጣናት የሟቾች ቁጥር ይጨምራል የሚል ስጋታቸውን ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0