የተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ
የተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.05.2025
ሰብስክራይብ

የተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ

ሽልማቱ ትናንት ታስቦ የዋለውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪዎች ቀን አስመልክቶ እንደተበረከተ በጁባ የአትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡

"በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ግንባር ቀደም ሆነው ለቆሙት የኢትዮጵያ ወታደሮች ሙያዊ ብቃት እና የማያወላዳ ቁርጠኝነት ምሥጋና እናቀርባለን" ሲል ድርጅቱ ሰላም አስከባሪዎቹን አወድሷል።

አክሎም ቁርጠኝነታቸው እና ጀግንነታቸው ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ መረጋጋትና ጸጥታ የምትጫወተውን ወሳኝ ሚና የተላበሰ ነው ብሏል።

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይል ወታደሮቿን በማሠማራት ግንባር ቀደም ከሆኑ ሀገራት አንዷ ነች ሲል ኤምባሲው ጠቁሟል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የተባበሩት መንግሥታት በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል እውቅና ሰጠ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0