https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ“በአይሲሲ ዙሪያ (ላቭሮቭ) ያደረጉት ንግግር ላይ እንስማማለን…ሚሊሻዎችን ወይም ሚሊሻዎች በሲቪል የሱዳን ሕዝብ ላይ የሚፈፀሙትን ግፍ መጠቀም... 30.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-30T13:35+0300
2025-05-30T13:35+0300
2025-05-30T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/532942_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_78f6d8d720f38b1eb7d43840df7526a1.jpg
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ“በአይሲሲ ዙሪያ (ላቭሮቭ) ያደረጉት ንግግር ላይ እንስማማለን…ሚሊሻዎችን ወይም ሚሊሻዎች በሲቪል የሱዳን ሕዝብ ላይ የሚፈፀሙትን ግፍ መጠቀም አዎንታዊ እርምጃ አያመጣም” ሲሉ በሞስኮ በተካሄደው 13ኛው የጸጥታ ጉዳዮች ከፍተኛ ተወካዮች ስብሰባ የሱዳን ልዑካን ቡድን መሪ የሆኑት አባስ መሀመድ ባኪት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ባለሥልጣኑ አክለውም ሱዳን “የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት” ወይም የሮም ስምምነት አካል አይደለችም ብለዋል፡፡"ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ይህንን መድረክ (አይሲሲ) ሲጠቀም ሕጋዊ እና ፍትሃዊ እንዲሆን እንጠይቃለን" ሲሉ ንግግራችውን አጠቃለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
2025-05-30T13:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1e/532942_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_916b4297ea7e0bf756c229e8023c48db.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
13:35 30.05.2025 (የተሻሻለ: 15:14 30.05.2025) የሱዳን ፍትሕ የት አለ? የሱዳን ልዑካን መሪ ሩሲያ አይሲሲ ላይ የሰነዘረችውን ትችት እንደሚደግፉ ገለፁ
“በአይሲሲ ዙሪያ (ላቭሮቭ) ያደረጉት ንግግር ላይ እንስማማለን…ሚሊሻዎችን ወይም ሚሊሻዎች በሲቪል የሱዳን ሕዝብ ላይ የሚፈፀሙትን ግፍ መጠቀም አዎንታዊ እርምጃ አያመጣም” ሲሉ በሞስኮ በተካሄደው 13ኛው የጸጥታ ጉዳዮች ከፍተኛ ተወካዮች ስብሰባ የሱዳን ልዑካን ቡድን መሪ የሆኑት አባስ መሀመድ ባኪት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ባለሥልጣኑ አክለውም ሱዳን “የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት” ወይም የሮም ስምምነት አካል አይደለችም ብለዋል፡፡
"ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ይህንን መድረክ (አይሲሲ) ሲጠቀም ሕጋዊ እና ፍትሃዊ እንዲሆን እንጠይቃለን" ሲሉ ንግግራችውን አጠቃለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X