ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ
ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.05.2025
ሰብስክራይብ

ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

የግድቡ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ግንባታው 98 ነጥብ 6 በመቶ የደረሰው ታላቁ የህዳሴ ግድብ በመጪዎቹ ጥቂት ወራት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።

ስለ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰብ ጥረቶች ወቅታዊ መረጃዎች፦

⏺ ግድቡ ከተጀመረበት መጋቢት 2003 ዓ.ም ጀምሮ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል።

⏺ በበጀት ዓመቱ ዲያስፖራው ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል።

⏺ በቀጣይ ውጭ ከሚኖረው ማሕበረሰብ ከ3 ሚሊየን ዶላር በላይ ለመሰብሰብ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የንቅናቄ ሥራ ጀምሯል።

የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁን ላይ በስድስት ተርባይኖች የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ላይ ይገኛል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0