ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ
14:40 30.05.2025 (የተሻሻለ: 15:14 30.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ለታላቁ የህዳሴ ግድብ በዘንድሮው በጀት ዓመት ብቻ ከ1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ
የግድቡ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ግንባታው 98 ነጥብ 6 በመቶ የደረሰው ታላቁ የህዳሴ ግድብ በመጪዎቹ ጥቂት ወራት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል።
ስለ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰብ ጥረቶች ወቅታዊ መረጃዎች፦
⏺ ግድቡ ከተጀመረበት መጋቢት 2003 ዓ.ም ጀምሮ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል።
⏺ በበጀት ዓመቱ ዲያስፖራው ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል።
⏺ በቀጣይ ውጭ ከሚኖረው ማሕበረሰብ ከ3 ሚሊየን ዶላር በላይ ለመሰብሰብ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የንቅናቄ ሥራ ጀምሯል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁን ላይ በስድስት ተርባይኖች የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ላይ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X