https://amh.sputniknews.africa/20250529/529100.html
ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች
ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋሄ ዩራኒየም ማበልፀግ "የሀገሪቱ የኒውክሌር ኢንዱስትሪ ወሳኝ አካል ነው" ብለዋል። አንዳንድ የምዕራባውያን... 29.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-29T20:19+0300
2025-05-29T20:19+0300
2025-05-29T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1d/528947_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_53fd3eaf3af3118772facd564c75c6cb.jpg
ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋሄ ዩራኒየም ማበልፀግ "የሀገሪቱ የኒውክሌር ኢንዱስትሪ ወሳኝ አካል ነው" ብለዋል። አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን አሜሪካ ዩራኒየምን ለሰላማዊ አገልግሎት የማጣራት መብቷን ከተቀበለች እና የታገዱ የኢራን ንብረቶችን ከለቀቀች ኢራን ዩራኒየም ማበልፀጓን ልታቆም እንደምትችል በዛሬው ዕለት ዘግበዋል። ቃል አቀባዩ "ኢራን የማዕቀቦች መንሳት አሜሪካ በትክክል ድርድር ለማድረግ ፍላጎት እንዳላት የምትገመግበት ቁልፍ መለኪያ ነው" ብለዋል።ኢራን እና አሜሪካ በቴህራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙሪያ በኦማን አሸማጋይነት አምስት ዙር ንግግሮችን አድርገዋል። የመጨረሻው ዙር ግንቦት 15 ቀን ሮም ውስጥ ተካሂዷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1d/528947_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_8c9fb5d72fa9f3e43034636e11518aa1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች
20:19 29.05.2025 (የተሻሻለ: 20:34 29.05.2025) ኢራን የዩራኒየም ማበልፀጊያዋ ለአንድ ዓመት እንደታገደ የሚገልጹ ዘገባዎችን አስተባበለች
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋሄ ዩራኒየም ማበልፀግ "የሀገሪቱ የኒውክሌር ኢንዱስትሪ ወሳኝ አካል ነው" ብለዋል።
አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን አሜሪካ ዩራኒየምን ለሰላማዊ አገልግሎት የማጣራት መብቷን ከተቀበለች እና የታገዱ የኢራን ንብረቶችን ከለቀቀች ኢራን ዩራኒየም ማበልፀጓን ልታቆም እንደምትችል በዛሬው ዕለት ዘግበዋል።
ቃል አቀባዩ "ኢራን የማዕቀቦች መንሳት አሜሪካ በትክክል ድርድር ለማድረግ ፍላጎት እንዳላት የምትገመግበት ቁልፍ መለኪያ ነው" ብለዋል።
ኢራን እና አሜሪካ በቴህራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙሪያ በኦማን አሸማጋይነት አምስት ዙር ንግግሮችን አድርገዋል። የመጨረሻው ዙር ግንቦት 15 ቀን ሮም ውስጥ ተካሂዷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X