“ሩሲያም በምላሹ የምታነሳቸው ገደቦች አሏት"
17:53 29.05.2025 (የተሻሻለ: 18:14 29.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
“ሩሲያም በምላሹ የምታነሳቸው ገደቦች አሏት"
የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ጸሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ለምዕራባውያን የሰጡት መልስ፡ ሜርዝ በዩክሬን የረጅም ርቀት የጦር መሳሪያዎች አጠቃቀም ላይ የተጣሉት ገደቦች እንዲነሱ ላቀረቡት ጥሪ ሾይጉ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
የጀርመኑ መራሄ መንግሥት ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና አሜሪካ ለዩክሬን በሚያቀርቡት የጦር መሳሪያዎች ርቀት ላይ ጥለውት የነበረውን ገደብ እንዳነሱ ሰኞ ዕለት አስታውቀዋል። ገደብ የተጣለባቸው የጦር መሳሪያዎች ለኪዬቭ መቅረብ አለባቸው ብለዋል።
ሩሲያ የታውረስ ሚሳኤልን በመጠቀም የሚፈፀሙ ጥቃቶች በርሊን ከኪዬቭ ጎን በመቆም በግጭቱ ውስጥ ቀጥተኛ ተሳታፊ እንደሆነች ያስቆጥርባታል በማለት ማስጠንቀቋ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X