የሞሪታኒያው ሲዲ ኦልድ ታህ የአፍሪካ ልማት ባንክ ዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሞሪታኒያው ሲዲ ኦልድ ታህ የአፍሪካ ልማት ባንክ ዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
የሞሪታኒያው ሲዲ ኦልድ ታህ የአፍሪካ ልማት ባንክ ዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.05.2025
ሰብስክራይብ

የሞሪታኒያው ሲዲ ኦልድ ታህ የአፍሪካ ልማት ባንክ ዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ለባንኩ ፋይናንስ ለማፈላለግ ወደ ቻይና፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፊታቸውን ማዞር ወይም ከአፍሪካ ሀገራት የላቀ ድጋፍ ማግኘት እንደሚኖርባቸው ሪፖርቶች አመላከተዋል።

የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባ በኮትዲቯር አቢጃን እየተካሄደ ይገኛል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0