https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀ
ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀየፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ረዳትና የሩሲያ ተደራዳሪ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ጨምሮ “ግልፅ” ዛቻና... 29.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-29T15:54+0300
2025-05-29T15:54+0300
2025-05-29T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1d/526140_0:75:1280:795_1920x0_80_0_0_265b6c35d91f20f0e96a70f2c29d4abc.jpg
ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀየፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ረዳትና የሩሲያ ተደራዳሪ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ጨምሮ “ግልፅ” ዛቻና ማስፈራሪያዎች እንደደረሳቸው ሩሲያዊው ጋዜጠኛ ቭላድሚር ሶሎቭዮቭ ተናግሯል።ዩክሬናውያኑ በዛቻና ማሰፈራሪያ መልዕክቶቻቸው "ልጆችህ የት እንዳሉ እናውቃለን፣ ብዙ የተወሸቁ ስኩተሮች አሉን" በማለት በቅርቡ በስኩተሮች በመታገዝ የተፈጸመውን የሽብር ጠቃት ጠቁመዋል፡፡የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ በሜዲንስኪና በቤተስቦቻቸው ላይ ባነጣጠረው ዛቻ ዙሪያ የወንጀል ክስ እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡የዩክሬን መከላከያ ሚንስትር ኡሜሮቭ "ናዚዎቻችን ሳይሆኑ አይቀርም፤ እኛ እነርሱ ላይ ምንም አይነት ተጽዕኖ የለንም" ሲሉ ለሜዲንስኪ ገልጸዋል።ሶሎቭዮቭ "ኪዬቭ ታጣቂ ቡድኖቿን መቆጣጠር ካልቻለች ከማን ጋር ነው የምንደራደረው?" ሲል ጠይቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1d/526140_61:0:1220:869_1920x0_80_0_0_7482baa8ca71ffdbcc38c8b61f1112c7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀ
15:54 29.05.2025 (የተሻሻለ: 16:14 29.05.2025) ዩክሬናውያን ከሁለተኛው ዙር ውይይት አስቀድመው የሩሲያ ከፍተኛ ተደራዳሪ ቤተሰቦችን እያስፈራሩ መሆኑ ተገለፀ
የፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ረዳትና የሩሲያ ተደራዳሪ ልዑካን ቡድን መሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ጨምሮ “ግልፅ” ዛቻና ማስፈራሪያዎች እንደደረሳቸው ሩሲያዊው ጋዜጠኛ ቭላድሚር ሶሎቭዮቭ ተናግሯል።
ዩክሬናውያኑ በዛቻና ማሰፈራሪያ መልዕክቶቻቸው "ልጆችህ የት እንዳሉ እናውቃለን፣ ብዙ የተወሸቁ ስኩተሮች አሉን" በማለት በቅርቡ በስኩተሮች በመታገዝ የተፈጸመውን የሽብር ጠቃት ጠቁመዋል፡፡
የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ በሜዲንስኪና በቤተስቦቻቸው ላይ ባነጣጠረው ዛቻ ዙሪያ የወንጀል ክስ እንደሚከፍት አስታውቋል፡፡
የዩክሬን መከላከያ ሚንስትር ኡሜሮቭ "ናዚዎቻችን ሳይሆኑ አይቀርም፤ እኛ እነርሱ ላይ ምንም አይነት ተጽዕኖ የለንም" ሲሉ ለሜዲንስኪ ገልጸዋል።
ሶሎቭዮቭ "ኪዬቭ ታጣቂ ቡድኖቿን መቆጣጠር ካልቻለች ከማን ጋር ነው የምንደራደረው?" ሲል ጠይቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X