ምዕራባውያን በሩሲያ ድንበር አቅራቢያ ቀስቃሽ ወታደራዊ ልምምዳቸውን ማጠናከራቸውን ቀጥለዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱምዕራባውያን በሩሲያ ድንበር አቅራቢያ ቀስቃሽ ወታደራዊ ልምምዳቸውን ማጠናከራቸውን ቀጥለዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
ምዕራባውያን በሩሲያ ድንበር አቅራቢያ ቀስቃሽ ወታደራዊ ልምምዳቸውን ማጠናከራቸውን ቀጥለዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.05.2025
ሰብስክራይብ

ምዕራባውያን በሩሲያ ድንበር አቅራቢያ ቀስቃሽ ወታደራዊ ልምምዳቸውን ማጠናከራቸውን ቀጥለዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

ሰርጌ ላቭሮቭ በዩሬዥያ የጸጥታ ጉዳዮች ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ዋናው ስጋት ባለብዙ ዋልታነትን እንደ አደጋ ከሚመለከቱ የምዕራቡ ዓለም ኃይሎች የሚመጣ ነው ብለዋል።

የዩሮ አትላንቲክ የደህንነት ሞዴልን ያቆሙት እራሳቸው ምዕራባውያን ናቸው ሲሉም ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0