ኢትዮጵያ የደቡባዊውን ዓለም ፍላጎት ችላ ያለ የዓለም አቀፍ መዋቅር ማሻሻያ ለውድቀት የተጋለጠ ነው አለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የደቡባዊውን ዓለም ፍላጎት ችላ ያለ የዓለም አቀፍ መዋቅር ማሻሻያ ለውድቀት የተጋለጠ ነው አለች
ኢትዮጵያ የደቡባዊውን ዓለም ፍላጎት ችላ ያለ የዓለም አቀፍ መዋቅር ማሻሻያ ለውድቀት የተጋለጠ ነው አለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የደቡባዊውን ዓለም ፍላጎት ችላ ያለ የዓለም አቀፍ መዋቅር ማሻሻያ ለውድቀት የተጋለጠ ነው አለች

በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ሞስኮ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው የደህንነት ጉዳዮች የከፍተኛ ባለሥልጣናት ዓለም አቀፍ ስብስባ ላይ የተናገሩት ነው።

የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አዲሱ የፀጥታ አርክቴክቸር እኩል እና የማይከፋፈል መሆን አለበት ሲሉ በስብሰባው መክፈቻ ላይ ተናግረው ነበር።

አምባሳደር ገነት አክለውም የሰው ሰራሽ አስተውሎት እድገት እና እየጨመረ የመጣው የሳይበር ቴክኖሎጂ ስጋት ለደቡባዊው ዓለም ከባድ የደህንነት ተግዳሮቶችን እየፈጠሩ እንደሆነ አንስተዋል።

በዚህ በኩል የብሪክስ የሳይበር አደጋ ምላሽ ቡድንን ለማጠናከር የአባል ሀገራቱ ትብብር እጅግ ወሳኝ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል ሲል ኤምባሲው አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0