ሩሲያ ግንቦት 25 እንዲደረግ ያቀረበችውን የውይይት እቅድ በተመለከተ ከዩክሬን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬሚሊን ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ግንቦት 25 እንዲደረግ ያቀረበችውን የውይይት እቅድ በተመለከተ ከዩክሬን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬሚሊን ገለፀ
ሩሲያ ግንቦት 25 እንዲደረግ ያቀረበችውን የውይይት እቅድ በተመለከተ ከዩክሬን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬሚሊን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.05.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ግንቦት 25 እንዲደረግ ያቀረበችውን የውይይት እቅድ በተመለከተ ከዩክሬን ምላሽ እየጠበቀች ነው ሲል ክሬሚሊን ገለፀ

የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንደተናገሩት ሞስኮ የመፍትሄ ሃሳቦቹን ይዘት ይፋ አታደርግም፤ ድርድሩ ሚስጥራዊነቱ ተጠብቆ መቀጠል አለበት።

የመግለጫው ዋና ዋና ይዘቶች ፦

▪ኪዬቭ የስምምነቱን ረቂቅ ሩሲያ በፍጥነት እንድታስረክብ ያቀረበችው ጥያቄ ገንቢ አይደለም።

▪ኪዬቭ ለንግግር ዝግጁነቷን ታረጋገጥ።

▪ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገው ቀጥተኛ ድርድር መቀጠሉ አስፈላጊ ነው።

▪ በሩሲያ ፕሬዝዳንት ረዳት ሜዲንስኪ ላይ የተሰነዘሩት ማስፈራሪያዎች አስነዋሪ ናቸው፤ ሞስኮ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ አስፈላጊውን ምርመራ ታካሂዳለች።

▪በአሁኑ ጊዜ በፑቲን እና በትራምፕ መካከል አዲስ ውይይት የማድረግ ዕቅድ የለም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0