https://amh.sputniknews.africa/20250528/521557.html
ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩጁሊየስ ፔምበሬ ለዩክሬን ታውረስ ሚሳኤሎችን የምታቀርብ ከሆነ "ጀርመን ፖለቲካዊ ስጋት ውስጥ ነች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ባለሙያው "ይህ ደግሞ... 28.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-28T19:16+0300
2025-05-28T19:16+0300
2025-05-28T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1c/521821_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_92ffc2a8d91f9f3fd1c990c12326832e.jpg
ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩጁሊየስ ፔምበሬ ለዩክሬን ታውረስ ሚሳኤሎችን የምታቀርብ ከሆነ "ጀርመን ፖለቲካዊ ስጋት ውስጥ ነች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ባለሙያው "ይህ ደግሞ ግጭቱን ሊያባብሰው ወይም ሊያካርረው ይችላል፤ ይህም ከሩሲያ ጋር ሰፊ ግጭት ይፈጥራል" ብለዋል። ለዩክሬን ድጋፍ መደረጉን ከማይፈለሰጉ እና በርሊን በግጭቱ ውስጥ ተሳትፎዋ መጨመሩን በሚነቅፉ እንቅስቃሴዎች በሀገር ውስጥ ጫና እየጨመረ ነው ሲሉም አክለዋል። መራሄ መንግሥት ሜርዝ በርሊን የዩክሬንን የረዥም ርቀት ጥቃት አቅም እንደምትደግፍ አስታውቀዋል። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንዲህ ያሉ አስተያየቶች የሰላም ጥረቶችን ያደናቅፋሉ ብለዋል። በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1c/521821_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_2350de7f49958a231d304b3e6b2688f7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
19:16 28.05.2025 (የተሻሻለ: 20:14 28.05.2025) ዘለንስኪ ጀርመን በጦር ግንባሩ ተሳታፊ እያደረጋት ነው ሲሉ የዚምባብዌ የፖለቲካ ተንታኝ ተናገሩ
ጁሊየስ ፔምበሬ ለዩክሬን ታውረስ ሚሳኤሎችን የምታቀርብ ከሆነ "ጀርመን ፖለቲካዊ ስጋት ውስጥ ነች" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ባለሙያው "ይህ ደግሞ ግጭቱን ሊያባብሰው ወይም ሊያካርረው ይችላል፤ ይህም ከሩሲያ ጋር ሰፊ ግጭት ይፈጥራል" ብለዋል።
ለዩክሬን ድጋፍ መደረጉን ከማይፈለሰጉ እና በርሊን በግጭቱ ውስጥ ተሳትፎዋ መጨመሩን በሚነቅፉ እንቅስቃሴዎች በሀገር ውስጥ ጫና እየጨመረ ነው ሲሉም አክለዋል።
መራሄ መንግሥት ሜርዝ በርሊን የዩክሬንን የረዥም ርቀት ጥቃት አቅም እንደምትደግፍ አስታውቀዋል። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንዲህ ያሉ አስተያየቶች የሰላም ጥረቶችን ያደናቅፋሉ ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X