ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ
ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ማግኘቷ ተገለፀ

ገቢው የቀንድ ከብቶችን ወደ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ኦማን፣ ሳዑዲ አረቢያ እና ሌሎች የአረብ ሀገራት በመላክ እንደተገኘ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ድሪባ ኩማ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ ተናግረዋል።

ይህም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በእጥፍ መጨመሩ ነው የተገለፀው።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0