ኢትዮ ቴሌኮም እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለተመረቱ ምርቶች ብቻ የኢ-ኮሜርስ መድረክ ሊያስጀምሩ ነው
15:57 28.05.2025 (የተሻሻለ: 16:14 28.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮ ቴሌኮም እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለተመረቱ ምርቶች ብቻ የኢ-ኮሜርስ መድረክ ሊያስጀምሩ ነው

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮ ቴሌኮም እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለተመረቱ ምርቶች ብቻ የኢ-ኮሜርስ መድረክ ሊያስጀምሩ ነው
የሀገሪቱን የገበያ ስርዓት ማዘመን፣ የኢንዱስትሪ ትስስርን ማሻሻል እና የሀገር ውስጥ ምርትን ማስተዋወቅ ዓላማው አድርጎ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።
በግብይት ስርዓቱ በኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪዎች ስለመመረታቸው ማረጋገጫ የሚቀርብባቸው ምርቶች ብቻ የሚስተናገዱ ይሆናል ተብሏል።
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርብ ቀናት ወደ ሥራ ይገባል በተባለው የዲጂታል መድረክ ላይ ማዕከላዊ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X