በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
14:55 28.05.2025 (የተሻሻለ: 15:14 28.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
ከአራት ወራት በፊት ወደ ምርት የገባው ኢቲ ማዕድን ልማት ለ195 ዜጎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ፋብሪካው በቀን 3 ሺህ 600 ቶን የድንጋይ ከሰል የማምረት አቅም አለው፡፡
ለሀገሪቱ ከሚያስፈልው የድንጋይ ከሰል 25 በመቶውን ማቅረብ ይችላል የተባለው ማምረቻው፤ በጥሬ ከሰል አቅርቦት ውስንነት ምክንያት በሙሉ አቅሙ እየሠራ እንደማይገኝ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X