https://amh.sputniknews.africa/20250528/517731.html
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ ከአራት ወራት በፊት ወደ ምርት የገባው ኢቲ ማዕድን ልማት ለ195 ዜጎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል ሲል የሀገር... 28.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-28T14:55+0300
2025-05-28T14:55+0300
2025-05-28T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1c/517578_0:50:960:590_1920x0_80_0_0_f7b6da15ed3265f256ece31e04769497.jpg
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ ከአራት ወራት በፊት ወደ ምርት የገባው ኢቲ ማዕድን ልማት ለ195 ዜጎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ፋብሪካው በቀን 3 ሺህ 600 ቶን የድንጋይ ከሰል የማምረት አቅም አለው፡፡ ለሀገሪቱ ከሚያስፈልው የድንጋይ ከሰል 25 በመቶውን ማቅረብ ይችላል የተባለው ማምረቻው፤ በጥሬ ከሰል አቅርቦት ውስንነት ምክንያት በሙሉ አቅሙ እየሠራ እንደማይገኝ ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1c/517578_54:0:906:639_1920x0_80_0_0_798386080e14c1499c02f1630bc96852.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
14:55 28.05.2025 (የተሻሻለ: 15:14 28.05.2025) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅርቡ የተመረቀው ፋብሪካ ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተነገረ
ከአራት ወራት በፊት ወደ ምርት የገባው ኢቲ ማዕድን ልማት ለ195 ዜጎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ፋብሪካው በቀን 3 ሺህ 600 ቶን የድንጋይ ከሰል የማምረት አቅም አለው፡፡
ለሀገሪቱ ከሚያስፈልው የድንጋይ ከሰል 25 በመቶውን ማቅረብ ይችላል የተባለው ማምረቻው፤ በጥሬ ከሰል አቅርቦት ውስንነት ምክንያት በሙሉ አቅሙ እየሠራ እንደማይገኝ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X