https://amh.sputniknews.africa
ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ
ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ የሁለቱ ሀገራት ቅንጅት የደህንነት መረጃዎችን ለመጋራት ይጠቅማል ሲሉ ከፍተኛ የሶፍትዌር መሃንዲስ እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ገንቢ አቤል በነበሩ... 27.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-27T20:08+0300
2025-05-27T20:08+0300
2025-05-27T22:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1b/511832_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_b116066db5796eed740ec306dc11c192.jpg
ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ የሁለቱ ሀገራት ቅንጅት የደህንነት መረጃዎችን ለመጋራት ይጠቅማል ሲሉ ከፍተኛ የሶፍትዌር መሃንዲስ እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ገንቢ አቤል በነበሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ ላይ ተናግረዋል። "ለምሳሌ ሩሲያ ጋር የተገኘ ራንሰምዌር፣ ማልዌር ቢኖር ኢንተለጀንሱ (የመረጃ ተቋማት) መተባበር እስከቻሉ ድረስ አንተን ሳያጠቃህ ቀድመህ ልትከላከል ትችላለህ፡፡ ሌላው በጋራ ምርምሮችን ልትሠራ ትችላለህ፡፡ ሁለተኛ ፖሊሲን ከጊዜው ጋር የሚሄድ አድርጎ ለመቅረጽ ሊያግዝ ይችላል፡፡" በሌላ በኩል ባለሙያው የዲጂታል ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ በመሠረተ ልማቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መቀነስ እንደሚገባ መክረዋል። “የመጀመሪያው ነገር የመሠረተ ልማት ጥገኘነታችንን መቀነስ ነው፡፡ ለምሳሌ አሁን ላይ የምንጠቀማቸው የመረጃ ማዕከላት ከምዕራባውያን ጋር የተገናኙ ናቸው፡፡ ስለዚህ መጀመሪያ ለነዚህ ነገሮች መፍትሄ መሰጠት አለበት። ለምሳሌ አፍሪካውያን የራሳቸው የመረጃ ማዕከል ቢኖራቸው፤ በዚህ ረገድ ኢትዮ ቴሌኮም የራሱን ክላውድ መሠረተ ልማት ገንብቶ ለተጠቃሚዎች እያቀረበ ነው፡፡ እንደዚህ ዐይነት ነገሮች ቢበዙ እንደ አፍሪካ መረጃዎች በሶስተኛ አካል የመውጣቱ ዕድል ይቀንሳል" ሲሉ ተናግረዋል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1b/511832_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_f6aecad4b0610fe586c59b0b65bfa1f3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ
20:08 27.05.2025 (የተሻሻለ: 22:34 27.05.2025) ከሩሲያ ጋር የሚደረግ የዲጂታል ዘርፍ ትብብር ኢትዮጵያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ባለሙያው ተናገሩ
የሁለቱ ሀገራት ቅንጅት የደህንነት መረጃዎችን ለመጋራት ይጠቅማል ሲሉ ከፍተኛ የሶፍትዌር መሃንዲስ እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ገንቢ አቤል በነበሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ ላይ ተናግረዋል።
"ለምሳሌ ሩሲያ ጋር የተገኘ ራንሰምዌር፣ ማልዌር ቢኖር ኢንተለጀንሱ (የመረጃ ተቋማት) መተባበር እስከቻሉ ድረስ አንተን ሳያጠቃህ ቀድመህ ልትከላከል ትችላለህ፡፡ ሌላው በጋራ ምርምሮችን ልትሠራ ትችላለህ፡፡ ሁለተኛ ፖሊሲን ከጊዜው ጋር የሚሄድ አድርጎ ለመቅረጽ ሊያግዝ ይችላል፡፡"
በሌላ በኩል ባለሙያው የዲጂታል ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ በመሠረተ ልማቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መቀነስ እንደሚገባ መክረዋል።
“የመጀመሪያው ነገር የመሠረተ ልማት ጥገኘነታችንን መቀነስ ነው፡፡ ለምሳሌ አሁን ላይ የምንጠቀማቸው የመረጃ ማዕከላት ከምዕራባውያን ጋር የተገናኙ ናቸው፡፡ ስለዚህ መጀመሪያ ለነዚህ ነገሮች መፍትሄ መሰጠት አለበት። ለምሳሌ አፍሪካውያን የራሳቸው የመረጃ ማዕከል ቢኖራቸው፤ በዚህ ረገድ ኢትዮ ቴሌኮም የራሱን ክላውድ መሠረተ ልማት ገንብቶ ለተጠቃሚዎች እያቀረበ ነው፡፡ እንደዚህ ዐይነት ነገሮች ቢበዙ እንደ አፍሪካ መረጃዎች በሶስተኛ አካል የመውጣቱ ዕድል ይቀንሳል" ሲሉ ተናግረዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X