ፈረንሳይ ከምዕራብ አፍሪካ ወታደሮቿን ማስወጣቷን ተከትሎ አሜሪካ እና እንግሊዝ የቀድሞ የፈረንሳይ ወታደሮችን በአካባቢው እየቀጠሩ እንደሆነ ተዘገበ
17:33 27.05.2025 (የተሻሻለ: 17:54 27.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፈረንሳይ ከምዕራብ አፍሪካ ወታደሮቿን ማስወጣቷን ተከትሎ አሜሪካ እና እንግሊዝ የቀድሞ የፈረንሳይ ወታደሮችን በአካባቢው እየቀጠሩ እንደሆነ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ፈረንሳይ ከምዕራብ አፍሪካ ወታደሮቿን ማስወጣቷን ተከትሎ አሜሪካ እና እንግሊዝ የቀድሞ የፈረንሳይ ወታደሮችን በአካባቢው እየቀጠሩ እንደሆነ ተዘገበ
አንድ የፈረንሳይ ቻናል ወታደራዊ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው የአሜሪካ እና የእንግሊዝ የግል ወታደራዊ ድርጅቶች ፈረንሳይ ከቀጣናው ለቃ በመውጣቷ የተፈጠረውን “ክፍተት እየሞሉ” ናቸው።
ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት የፈረንሳይ ወታደራዊ አመራር የቀድሞ ወታደሮች በአካባቢው መገኘታችው ፓሪስ በተዘዋዋሪ እየተሳተፈች ነው የሚል ትርጓሜ እንዳይሰጠው ሰግቷል፡፡
የፈረንሳይ ከክልሉ ለቆ የመውጣት ሂደት እሳካሁን ምን ይመስላል፦
▪ከቻድ ከጥር ወር ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ወጥታለች፡፡
▪ከሴኔጋል እስከ 2025 መጨረሻ ድረስ ለመውጣት ታቅዷል፡፡
▪ከማሊ (በ2022)፣ ከቡርኪና ፋሶ እና ኒጀር (በ2023) ወጥታለች፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሳህል ሀገራት ጥምረት የቀጣናውን የፀጥታ ችግሮች ለመፍታት ያለመ የጋራ ወታደራዊ ኃይል እያቋቋም ነው።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X