https://amh.sputniknews.africa
ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ
ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ
Sputnik አፍሪካ
ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ ልዩ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ ኔዘርላንድ የዩክሬን ጦርነት እንዲባባስ እና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች እንዳይረጋጉ በተደጋጋሚ... 27.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-27T16:49+0300
2025-05-27T16:49+0300
2025-05-27T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1b/508956_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e88faba1da9e503d419a436aac5e2c49.jpg
ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ ልዩ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ ኔዘርላንድ የዩክሬን ጦርነት እንዲባባስ እና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች እንዳይረጋጉ በተደጋጋሚ ችግር ስትፈጠር ቆይታለች ሲል በሄግ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ለስፑትኒክ ገልጿል።የኤምባሲው መግለጫ በሞስኮ ፖሊሲ መሠረት ጀቶቹ እና የሚበሩባቸው አየር ማረፊያዎች ትክክለኛ ወታደራዊ ኢላማዎች እንደሆኑ አብራርቷል። ኤምባሲው አክሎም "ዩክሬንን በምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ማስታጠቅ እ.ኤ.አ በ2022 በኪዬቭ ውሳኔ የቆመው የኢስታንቡል ድርድር ዳግም እንዳይጀመር አያደርግም፡፡ መፍትሄ ለማግኘት መሥራታችንን እንቀጥላለን" ብሏል።ዩክሬን ሰኞ ዕለት ኔዘርላንድ ቃል ከገባቻቸው 24 ኤፍ-16 ጀቶች ውስጥ የመጨረሻውን ተቀብላለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1b/508956_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_857e53c0819df52bc29e43b9d0fccb56.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ
16:49 27.05.2025 (የተሻሻለ: 17:04 27.05.2025) ኔዘርላንድ ለኪዬቭ የምታደርገው የኤፍ-16 ጦር ጀቶች አቅርቦት ውጥረት የሚያባብስ አደገኛ እርምጃ ነው ሲል የሩሲያ ኤምባሲ አስጠነቀቀ
ልዩ ዘመቻው ከተጀመረ ወዲህ ኔዘርላንድ የዩክሬን ጦርነት እንዲባባስ እና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች እንዳይረጋጉ በተደጋጋሚ ችግር ስትፈጠር ቆይታለች ሲል በሄግ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ለስፑትኒክ ገልጿል።
የኤምባሲው መግለጫ በሞስኮ ፖሊሲ መሠረት ጀቶቹ እና የሚበሩባቸው አየር ማረፊያዎች ትክክለኛ ወታደራዊ ኢላማዎች እንደሆኑ አብራርቷል።
ኤምባሲው አክሎም "ዩክሬንን በምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ማስታጠቅ እ.ኤ.አ በ2022 በኪዬቭ ውሳኔ የቆመው የኢስታንቡል ድርድር ዳግም እንዳይጀመር አያደርግም፡፡ መፍትሄ ለማግኘት መሥራታችንን እንቀጥላለን" ብሏል።
ዩክሬን ሰኞ ዕለት ኔዘርላንድ ቃል ከገባቻቸው 24 ኤፍ-16 ጀቶች ውስጥ የመጨረሻውን ተቀብላለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X