ላቭሮቭ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በመግለጫቸው ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱላቭሮቭ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በመግለጫቸው ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፦
ላቭሮቭ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በመግለጫቸው ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.05.2025
ሰብስክራይብ

ላቭሮቭ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በመግለጫቸው ያነሷቸው ቁልፍ ነጥቦች፦

▪ ሩሲያ እና ቱርክ ውይይታቸውን ይቀጥላሉ — የሁለትዮሽ ግንኙነቶች መልካም ናቸው።

▪ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በተደረገው ስብሰባ፤ ምንም እንኳን አደናቃፊ ሙከራዎች ቢኖሩም ፑቲን ሩሲያ የጋራ ፕሮጀክቶችን ለማስቀጥል ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል።

▪ ሩሲያ ባለፉት ሦስት ዓመታት በጥቁር ባሕር የመርከብ ትራንስፖርት ላይ የተደረጉ ሁሉም ስምምነቶች እንዲከበሩ ትጠይቃለች።

▪ የዩክሬን የሰላም ሂደት ስኬት የግጭቱን ዋና መንስኤዎች በመፍታት ላይ ይወሰናል።

▪ ሩሲያ የአሜሪካን በሶሪያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን የማንሳት ውሳኔ ትቀበላለች።

▪ ጀርመን ዩክሬን የሩሲያ ግዛት ላይ የረጅም ርቀት ጥቃቶችን እንድትፈጽም ከረጅም ጊዜ በፊት በድብቅ ወስናለች ብሎ ለማመን ምክንያቶች አሉ።

▪ ትራምፕ በዩክሬን ላይ የሚያሰሙት ንግግር "አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የአውሮፓ ባለሥልጣናት" የሰላም ጥረቶቻቸውን እያበላሹ ከመሆናቸው ጋር የተያያዘ ነው።

▪ ትራምፕ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ቀጣይ ድርድር እንዲኖር ፍላጎት አላቸው።

▪ ዩክሬን የሩሲያ ሲቪል መሠረተ ልማቶችን ማጥቃቷን ተከትሎ አፀፋዊ ምላሽ መስጠት ተገቢ ነው፡፡

▪ የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፈረንሳይ ወታደሮች በዩክሬን መኖራቸውን ሲክዱ እየዋሹ ነው — ፈረንሳይ በዩክሬን ግዛት ውስጥ እየተዋጋች ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0