የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ሊመርጥ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ሊመርጥ ነው
የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ሊመርጥ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.05.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ሊመርጥ ነው

ባንኩ አዲስ አስተዳዳሪ ለመምረጥ ሐሙስ ዕለት በኮትዲቯር የሚቀመጠው አሜሪካ የአበዳሪውን የ555 ሚሊየን ዶላር ፈንድ አቋርጣለሁ ባለችበት ወቅት ነው።

የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ለአፍሪካ የሚደረገው እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ እና ቀረጥን ጨምሮ የአሜሪካ ፖሊሲዎች የኢኮኖሚ ችግሮችን እያባባሱ በመምጣታቸው አዲሱ ፕሬዝዳንት ድጋፍ ለማግኘት ፊታቸውን ወደ ሌላ ቦታ ማዞር ሊኖርባቸው ይችላል።

ቻይና፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ወይም ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሚገኝ የተጠናከረ ድጋፍ በአማራጭነት ተነስቷል።

ለፕሬዝዳንትነት የሞሪታኒያ፣ ዛምቢያ፣ ሴኔጋል፣ ደቡብ አፍሪካ እና ቻድ እጩዎች ይወዳደራሉ።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0