ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአዲሱ የካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ ጋር ተወያዩ

ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአዲሱ የካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ ጋር ተወያዩ

የኢትዮጵያው መሪ ውይይቱ በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበረና በዓለም ሰላም የጋራ አቋም ዙሪያ መነጋገራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። 

የትምህርት ተደራሽነትን የማስፋት አስፈላጊነትን በተመለከተም የጋራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0