https://amh.sputniknews.africa
ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ
ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ ፕሬዝዳንቱ አህጉሪቱ በአዲሶቹ ቅኝ ገዢዎች የተንዣበበባትን ስጋት ነቅታ መጠበቅ እንዳለባት አስገንዝበዋል። አፍሪካ የትኛውንም... 25.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-25T19:15+0300
2025-05-25T19:15+0300
2025-05-25T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/19/489145_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_fe0c82cdeb72fa4091037c47bc6c84cf.jpg
ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ ፕሬዝዳንቱ አህጉሪቱ በአዲሶቹ ቅኝ ገዢዎች የተንዣበበባትን ስጋት ነቅታ መጠበቅ እንዳለባት አስገንዝበዋል። አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት የውጭ የበላይነት ውድቅ ማድረግ እንዳለባትም አጽንኦት ሰጥተዋል። ፕሬዝዳንቱ "ለፍትሕ፣ ለዕኩልነት እና ለሁሉም የአፍሪካ እና የአፍሪካ ዝርያ ላላቸው ሰዎች ክብር በጋራ በቁርጠኝነት አንድ ሆነን እንቆመናል" ብለዋል። በተጨማሪም "ቅኝ ገዥ ሀገራት በባሕል ቅርሶች ላይ የሚያካሂዱትን ዘረፋ አውግዘው፤ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ለአፍሪካ ይበልጥ ፍትሐዊ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/19/489145_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_08db8df4547bd2e5f75e664f2aa8633b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ
19:15 25.05.2025 (የተሻሻለ: 19:34 25.05.2025) ኒዮኮሎኒያኒዝም የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ አቅም የማዳከም ዓላማ አለው ሲሉ የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ተናገሩ
ፕሬዝዳንቱ አህጉሪቱ በአዲሶቹ ቅኝ ገዢዎች የተንዣበበባትን ስጋት ነቅታ መጠበቅ እንዳለባት አስገንዝበዋል።
አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት የውጭ የበላይነት ውድቅ ማድረግ እንዳለባትም አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንቱ "ለፍትሕ፣ ለዕኩልነት እና ለሁሉም የአፍሪካ እና የአፍሪካ ዝርያ ላላቸው ሰዎች ክብር በጋራ በቁርጠኝነት አንድ ሆነን እንቆመናል" ብለዋል።
በተጨማሪም "ቅኝ ገዥ ሀገራት በባሕል ቅርሶች ላይ የሚያካሂዱትን ዘረፋ አውግዘው፤ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ለአፍሪካ ይበልጥ ፍትሐዊ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X