ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት ከብሔራዊ ጥቅሟ ጋር የተሳሰረ እንደሆነ ገለፀች
17:37 25.05.2025 (የተሻሻለ: 17:54 25.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት ከብሔራዊ ጥቅሟ ጋር የተሳሰረ እንደሆነ ገለፀች
ይሄ የተገለፀው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ጌታቸው ረዳ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር እና ምክትል ፕሬዝዳንቱ ቤንጃሚን ቦልሜል ጋር በጁባ ባደረጉት ውይይት ነው።
የልዑካን ቡድኑ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ መልዕክትም አድርሷል፡፡
የሀገር ውስጥ ሚዲያ እንደዘገበው ልዑኩ ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ አረጋግጧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X