የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ41 ሺህ በላይ የሚሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ቤት በብድር የሚያገኙበት የፋይናንስ ስምምነት ተፈራረሙ
16:20 25.05.2025 (የተሻሻለ: 16:44 25.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ41 ሺህ በላይ የሚሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ቤት በብድር የሚያገኙበት የፋይናንስ ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ41 ሺህ በላይ የሚሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ቤት በብድር የሚያገኙበት የፋይናንስ ስምምነት ተፈራረሙ
በቤት ልማት ፕሮጀክቱ የመንግሥት ሠራተኛው 25 በመቶ የሚቆጥብ ሲሆን ባንኩ የ75 በመቶውን ብድር ያመቻቻል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ አቤ ሳኖ የመንግሥት ሠራተኞችን የቤት ችግር ለመፍታት ባንኩ በ20 ዓመት የሚከፈል የ120 ቢሊየን ብር ብድር በዝቅተኛ ወለድ እንደሚያቀርብ ገልጸዋል።
ፕሮግራሙ ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ እና የቤቶቹ ግንባታም በአጭር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X