ኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
15:38 25.05.2025 (የተሻሻለ: 15:54 25.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ለሚከናወኑ ሥራዎች ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል ሲሉ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ገልፀዋል።
ኢትዮጵያ በብራዚል በተካሄደው ሁለተኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ ስኬታማ ተሳትፎ እንዳደረገችም አስታውቀዋል።
ሀገሪቱ በአረንጓዴ አሻራ እና በሌማት ትሩፋት እያከናወነቻቸው ያሉ ሥራዎችን ለሌሎች ሀገራት አካፍላለችም ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X