ኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ብራዚል የግብርና ዘርፍ ትብብር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ለሚከናወኑ ሥራዎች ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል ሲሉ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ገልፀዋል።

ኢትዮጵያ በብራዚል በተካሄደው ሁለተኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ ስኬታማ ተሳትፎ እንዳደረገችም አስታውቀዋል።

ሀገሪቱ በአረንጓዴ አሻራ እና በሌማት ትሩፋት እያከናወነቻቸው ያሉ ሥራዎችን ለሌሎች ሀገራት አካፍላለችም ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0