የፑቲን ሄሊኮፕተር በቅርቡ ዩክሬን ድሮን ጥቃት መካከል ገብቶ እንደነበርና ሁሉም ጥቃቶች እንደተመለሱ የሩሲያ አየር ኃይል ገለፀ

ሰብስክራይብ

የፑቲን ሄሊኮፕተር በቅርቡ ዩክሬን ድሮን ጥቃት መካከል ገብቶ እንደነበርና ሁሉም ጥቃቶች እንደተመለሱ የሩሲያ አየር ኃይል ገለፀ

የአየር መከላከያ ክፍል ኮማንደር ዩሪ ዳሽኪን ክስተቱ ፑቲን ወደ ኩርስክ ክልል ባደረጉት ጉብኝት ወቅት እንደተፈጠረ በሮሲያ 1 የቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0