ቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት "ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ" አወገዘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት "ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ" አወገዘች
ቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ አወገዘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2025
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት "ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ" አወገዘች

ጠቅላይ ሚኒስትር ሪምታልባ ዣን ኢማኑኤል ኡድራጎ በምዕራብ አፍሪካ እና ሳህል ከተመድ ተወካይ ሊዮናርዶ ሳንቶስ ሲማኦ ጋር በትናንትናው ዕለት ተወያይተዋል።

በኡጋዱጉ በተደረገው ስብሰባ ኡድራጎ ሽብርተኝነት እየተወሳሰበ እና ሕጻናትንም ጭምር እየተጠቀመ እንደመጣ ተናግረዋል።

አክለውም ተመድ ለሉዓላዊነታቸው የቆሙ ሀገራትን መደገፍ እና ለአሸባሪዎች አሻሚ ስያሜ በመስጠት ሽፋን መሆኑን ማቆም አለበት ብለዋል።

ሲማኦ በበኩላቸው ተመድ የኑሮ ሁኔታዎችን ለማሻሻል ቁርጠኛ እንደሆነ አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት "ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ" አወገዘች
ቡርኪና ፋሶ ኃያላን ሀገራት ለሽብርተኝነት የሚያደርጉትን ድጋፍ አወገዘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0