https://amh.sputniknews.africa
ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ
ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ በነገው እለት ተከብሮ የሚውለውን "የአፍሪካ ቀን" አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዝምድና አበበ የምዕራቡ ዓለም... 24.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-24T16:39+0300
2025-05-24T16:39+0300
2025-05-24T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/18/482673_44:0:739:391_1920x0_80_0_0_6921ea095a4da74ed907a28b11476f20.jpg
ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ በነገው እለት ተከብሮ የሚውለውን "የአፍሪካ ቀን" አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዝምድና አበበ የምዕራቡ ዓለም ሚዲያዎች አፍሪካን በአሉታዊ መንገድ የሚስሉበት መንገድ መቀየር አለበት ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። "ለወጣቱ ያለኝ መልዕክት የዲጂታል መድረኮችን ባሕላችንን ለማሳደግ፣ የጋራ ውይይት ለማድረግ፣ የአፍሪካ የጋራ ቅርስ ምን ማለት እንደሆነ ለመግለጽ በአዎንታዊ መልኩ ጥቅም ላይ እንዲያውሉ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።ዝምድና አክለውም የአፍሪካ ባሕላዊ እሴቶች ከተሸረሸሩባቸው መካከል መስኮች የትምህርት ስርዓቱ አንዱ ነው ብለዋል። "የአፍሪካን የትምህርት ስርዓት ከቅኝ አገዛዝ ነፃ ለማድረግ የወጣቶች ግንባር ቀደም ተሳትፎ እና በባሕላቸው መኩራት እንዲሁም የባሕል ኢምፔሪያሊዝምን መቋቋም ወሳኝ ነው" በማለት የአፍሪካ ወጣቶች ሊጫወቱት ስለሚገባው ሚና አስረድተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/18/482673_131:0:652:391_1920x0_80_0_0_d945ef0f09c48e1dd212769bd860811a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ
16:39 24.05.2025 (የተሻሻለ: 17:54 24.05.2025) ዓለም ለአፍሪካ ያለውን አተያይ በራሳችን ትርክት መቀየር አለብን ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ተናገሩ
በነገው እለት ተከብሮ የሚውለውን "የአፍሪካ ቀን" አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዝምድና አበበ የምዕራቡ ዓለም ሚዲያዎች አፍሪካን በአሉታዊ መንገድ የሚስሉበት መንገድ መቀየር አለበት ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
"ለወጣቱ ያለኝ መልዕክት የዲጂታል መድረኮችን ባሕላችንን ለማሳደግ፣ የጋራ ውይይት ለማድረግ፣ የአፍሪካ የጋራ ቅርስ ምን ማለት እንደሆነ ለመግለጽ በአዎንታዊ መልኩ ጥቅም ላይ እንዲያውሉ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
ዝምድና አክለውም የአፍሪካ ባሕላዊ እሴቶች ከተሸረሸሩባቸው መካከል መስኮች የትምህርት ስርዓቱ አንዱ ነው ብለዋል።
"የአፍሪካን የትምህርት ስርዓት ከቅኝ አገዛዝ ነፃ ለማድረግ የወጣቶች ግንባር ቀደም ተሳትፎ እና በባሕላቸው መኩራት እንዲሁም የባሕል ኢምፔሪያሊዝምን መቋቋም ወሳኝ ነው" በማለት የአፍሪካ ወጣቶች ሊጫወቱት ስለሚገባው ሚና አስረድተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X