የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ለብዙ የአፍሪካ ሀገራት መነሳሳትን ፈጥሯል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ለብዙ የአፍሪካ ሀገራት መነሳሳትን ፈጥሯል ተባለ
የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ለብዙ የአፍሪካ ሀገራት መነሳሳትን ፈጥሯል ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ለብዙ የአፍሪካ ሀገራት መነሳሳትን ፈጥሯል ተባለ

ለአራት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው አይ ዲ ፎር አፍሪካ ዓመታዊ ጉባኤ ተጠናቋል።

በጉባኤው ኢትዮጵያ ከተሳታፊ ሀገራት ከፍተኛ ልምድ ያገኘችበት እንደሆነ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሔ አርአያሥላሴ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል።

በተጨማሪም ሀገር በቀል ዕውቀትን ተጠቅማ ያለማችው የዲጂታል መታወቂያ ቴክኖሎጂ አድናቆት እንደተቸረውና በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የኢትዮጵያን ልምድ ለመካፈል ፍላጎት እንዳሳዩ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0