ኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዥያ እያደጉ ያሉ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነታቸው እንዲጨምር ለማረጋገጥ በትብብር ሊሠሩ ይገባል ስትል ጃካርታ ገለፀች
15:12 24.05.2025 (የተሻሻለ: 15:34 24.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዥያ እያደጉ ያሉ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነታቸው እንዲጨምር ለማረጋገጥ በትብብር ሊሠሩ ይገባል ስትል ጃካርታ ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዥያ እያደጉ ያሉ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ተሰሚነታቸው እንዲጨምር ለማረጋገጥ በትብብር ሊሠሩ ይገባል ስትል ጃካርታ ገለፀች
ለዚህም ሁለቱ ሀገራት በብሪክስ ማዕቀፍ በይበልጥ አጋርነታቸውን እንዲያጠናክሩ የኢንዶኔዥያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱጊኦኖ ጥሪ አቅርበዋል።
በሌላ በኩል የኢንዶኔዥያ-ኢትዮጵያ የንግድ ልውውጥ በከፍተኛ ሁኔታ እንደጨመረም ገልፀዋል።
የሁለቱ ሀገራት ንግድ በ2024 98 ሚሊየን እንደደረሠ እና ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 55 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ጠቁመዋል።
በኢንዶኔዥያ ከኢትዮጵያ አምባሳደር ፍቃዱ በየነ ጋር ባደረጉት ውይይት ጃካርታ በግብርና እና ፋርማሱቲካል ዘርፍ በኢትዮጵያ ገበያ በስፋት መንቀሳቀስ ፍላጎት አላት ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X