https://amh.sputniknews.africa/20250524/481338.html
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በብራዚል ሳኦ ፖሎ የአውሮፕላን አምራች በሆነው ኢምብራኤር ኩባንያ ያለውን... 24.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-24T14:15+0300
2025-05-24T14:15+0300
2025-05-24T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/18/481185_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_a80e887f59796f0ccfa11d431cc4ff46.jpg
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በብራዚል ሳኦ ፖሎ የአውሮፕላን አምራች በሆነው ኢምብራኤር ኩባንያ ያለውን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኝተዋል፡፡ ባለሥልጣኑ ኩባንያው በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ተቋማት ጋር በትብብርና በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በብራዚል ሳኦ ፓውሎ ግዛት የሚገኙ የተለያዩ ኩባንያዎችን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/18/481185_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_0e9e6d1094d0c82a1c902cc7858887d2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ
14:15 24.05.2025 (የተሻሻለ: 14:34 24.05.2025) የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በብራዚል ሳኦ ፖሎ የአውሮፕላን አምራች በሆነው ኢምብራኤር ኩባንያ ያለውን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኝተዋል፡፡
ባለሥልጣኑ ኩባንያው በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ተቋማት ጋር በትብብርና በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል።
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በብራዚል ሳኦ ፓውሎ ግዛት የሚገኙ የተለያዩ ኩባንያዎችን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X