የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቦርድ የውጭ ዜጎች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ እንዲሳተፉ የሚፈቅደውን መመሪያ አፀደቀ
12:57 24.05.2025 (የተሻሻለ: 15:34 24.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቦርድ የውጭ ዜጎች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ እንዲሳተፉ የሚፈቅደውን መመሪያ አፀደቀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቦርድ የውጭ ዜጎች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ እንዲሳተፉ የሚፈቅደውን መመሪያ አፀደቀ
እርምጃ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ማሳደግ እና የሀገሪቱን የንግድ ምህዳር የማዘመን አላማ እንዳለው ተገልጿል።
መመሪያው በሀገሪቱ የኢንቨስትመንት ፖሊሲ ማዕቀፍ ትልቅ ለውጥን እንደሚያመለክት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ አስታወቋል።
በማሻሻያው ጥራት ያላቸው ዓለም አቀፍ ባለሀብቶችን ለመሳብ እንደታቀደና ፍትሐዊና ግልጽ የውድድር ምህዳርን ያረጋግጣል ሲል ቦርዱ አክሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X