ሱዳን የአሜሪካን የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅመሻል ክስ በፅኑ አስተባበለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሱዳን የአሜሪካን የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅመሻል ክስ በፅኑ አስተባበለች
ሱዳን የአሜሪካን የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅመሻል ክስ በፅኑ አስተባበለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2025
ሰብስክራይብ

ሱዳን የአሜሪካን የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅመሻል ክስ በፅኑ አስተባበለች

የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሀገሪቱ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅማለች በሚል ውንጀላ ዩናይትድ ስቴትስ በሚቀጥለው ወር እጥላለው ያለችውን ማዕቀብ አውግዟል።

ሚኒስቴሩ በአሜሪካ አካሄድ መገረሙን እንደሚከተለው ገልጿል፦

🟠 ክሶቹ በመጀመሪያ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ጥቆማ ከወራት በፊት በመገናኛ ብዙኃን ወጥቷል።

🟠 አሜሪካ ጉዳዩን ሁለቱም ሀገራት አባል በሆኑበትና ሱዳን በሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት አባል ሆና በምትገኝበት የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች ክልከላ ድርጅት አላቀረበችም።

ሱዳን ለስምምነቱ ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጣለች። በተጨማሪም ስምምነቱን የሚጥሱ ማናቸውንም የአንድ ወገን እርምጃዎች፤ በተለይም በሐሰተኛ ክስ የሌሎች መንግሥታትን ሉዓላዊነት እና ደህንነት የመሸርሸር ታሪክ ካላቸው አካላት የሚመጡትን ወድቅ እንደምታደርግ ገልጻለች።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0