በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ

የክትባት ዘመቻው ለአንድ ሳምንት ያህል መቆየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ሶማሌ ክልል ውጭ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደተሰጠ ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ለአስር ቀናት በሚካሄደው ዘመቻ ከ9 ወር እስከ 5 ዓመት ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ህፃናት ክትባቱን ያገኛሉ ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0