https://amh.sputniknews.africa/20250523/480066.html
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱየክትባት ዘመቻው ለአንድ ሳምንት ያህል መቆየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ሶማሌ ክልል ውጭ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደተሰጠ ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ... 23.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-23T20:30+0300
2025-05-23T20:30+0300
2025-05-23T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/479913_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_1d9627da2be1c9cbe35f9d1be9112abc.jpg
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱየክትባት ዘመቻው ለአንድ ሳምንት ያህል መቆየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ሶማሌ ክልል ውጭ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደተሰጠ ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ለአስር ቀናት በሚካሄደው ዘመቻ ከ9 ወር እስከ 5 ዓመት ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ህፃናት ክትባቱን ያገኛሉ ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/479913_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_15e384a4f0ced630636e60bafc150c40.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ
20:30 23.05.2025 (የተሻሻለ: 20:54 23.05.2025) በኢትዮጵያ 11 ሚሊዮን ህፃናት የኩፍኝ በሽታ ክትባት ወሰዱ
የክትባት ዘመቻው ለአንድ ሳምንት ያህል መቆየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ሶማሌ ክልል ውጭ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደተሰጠ ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ለአስር ቀናት በሚካሄደው ዘመቻ ከ9 ወር እስከ 5 ዓመት ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ህፃናት ክትባቱን ያገኛሉ ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X