270 ወታደራዊ አባላት እና 120 ሲቪሎች ወደ ሩሲያ ተመለሱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ270 ወታደራዊ አባላት እና 120 ሲቪሎች ወደ ሩሲያ ተመለሱ
270 ወታደራዊ አባላት እና 120 ሲቪሎች ወደ ሩሲያ ተመለሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2025
ሰብስክራይብ

270 ወታደራዊ አባላት እና 120 ሲቪሎች ወደ ሩሲያ ተመለሱ

የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ሩሲያ እና ዩክሬን በኢስታንቡል የደረሱት የእስርኞች ልውውጥ ስምምነት አካል እንደሆነ ገልጿል።

ሞስኮ እና ኪዬቭ ግንቦት 8 ቀን ከሶስት ዓመት በኋላ ባካሄዱት የመጀመሪያው ቀጥተኛ ድርድር 1 ሺህ እስረኞችን ለመለዋወጥ መስማማታቸው የሚታወስ ነው።

በእስረኞች ልውውጡ ዙሪያ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሰጣቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦

▪ ሩሲያ 270 የዩክሬን ጦር እስረኞችን እና 120 ሲቪሎችን አስተላልፋለች።

▪ በአሁኑ ወቅት የሩሲያ ወታደራዊ አባላቶች እና ሲቪሎች በቤላሩስ ይገኛሉ።

▪ በሩሲያ በኩል የተጀመረውን መጠነ ሰፊ የእስረኞች ልውውጥ በሚቀጥሉት ቀናት ለመቀጠል ታቅዷል።

▪ የሩሲያ ጦር አባላት እና ሲቪሎች ለሕክምና እና ለማገገም ወደ ሩሲያ ይጓጓዛሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0