የሊቢያው ጄኔራል ሳዳም ሐፍታር በኒያሜ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ነው
15:19 23.05.2025 (የተሻሻለ: 15:34 23.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሊቢያው ጄኔራል ሳዳም ሐፍታር በኒያሜ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ነው
የሊቢያ ብሔራዊ ጦር አዛዥ ኻሊፋ ሐፍታር ልጅ እና በምስራቅ ሊቢያ ታዋቂ ወታደራዊ መሪ የሆኑት ሳዳም ሐፍታር፤ በትናንትናው ዕለት በኒጀር ፕሬዝዳንት ጄነራል አብዱራሃማኔ ቲያኒ እና በሀገር ውስጥ ሚኒስትሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ጉብኝቱ ለኒያሜ እና ቤንጋዚ ስትራቴጂካዊ ጥምረት መሠረት ሊጥል ይችላል ተብሏል።
ውይይቶቹ የሚያተኩሩባቸው ቁልፍ ጉዳዩች፦
▪የፀረ-ሽብርተኝነት ጥረቶች፣
▪የጋራ ድንበሮችን ማጠናከር እና
▪በሳህል ክልል ዘላቂ መረጋጋትን ማምጣት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
