https://amh.sputniknews.africa
"ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች”
"ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች”
Sputnik አፍሪካ
"ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች” የውጭ ጉዳይ ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ኢትዮጵያ ባላት ግዙፍ ኢኮኖሚ፣ ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር እና... 23.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-23T14:49+0300
2025-05-23T14:49+0300
2025-05-23T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/476331_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_2346403a7ac0c9586b21f878bd4b2b1d.jpg
"ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች” የውጭ ጉዳይ ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ኢትዮጵያ ባላት ግዙፍ ኢኮኖሚ፣ ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር እና የመሬት ስፋት ምክንያት ለቀጣናው የኢኮኖሚ ልማት ቁልፍ ሀገር ነች ሲሉ ከ3ኛው የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ ውይይት ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በአረብ ባሕረ ሰላጤ ሀገራት እና በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መካከል በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ቀጣና ሰላምና ብልጽግናን ለማምጣት ብዙ የትብብር ዕድሎች አሉ" ብለዋል።አያይዘውም የውይይቱ ዋና አላማ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ በተመለከተ ያሉ ብዥታዎችን ለማጥራት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡"ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዲኖራት የምትፈልገው በዲፕሎማሲያዊ፣ በስምምነትና በሰላማዊ መንገዶች ብቻ ነው፡፡...በቀይ ባሕር የትኞቹም የጸጥታ እና የልማት እንዲሁም የኢኮኖሚ ጉዳዮች የኢትዮጵያን ፍላጎቶች ከግምት ውስጥ ያስገቡ መሆን አለባቸው፡፡” ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/476331_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fdaee6a783cc55c01f43949f727e8e99.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች”
14:49 23.05.2025 (የተሻሻለ: 15:24 23.05.2025) "ኢትዮጵያ በኤደን ባሕረ ሰላጤ እና በቀይ ባሕር ቀጣና ሰላምና ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ በጣም ገንቢና አዎንታዊ ሚና መጫወት ትችላለች”
የውጭ ጉዳይ ኢንስቲቲዩት ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ኢትዮጵያ ባላት ግዙፍ ኢኮኖሚ፣ ከፍተኛ የሕዝብ ቁጥር እና የመሬት ስፋት ምክንያት ለቀጣናው የኢኮኖሚ ልማት ቁልፍ ሀገር ነች ሲሉ ከ3ኛው የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ ውይይት ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በአረብ ባሕረ ሰላጤ ሀገራት እና በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መካከል በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ቀጣና ሰላምና ብልጽግናን ለማምጣት ብዙ የትብብር ዕድሎች አሉ" ብለዋል።
አያይዘውም የውይይቱ ዋና አላማ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ በተመለከተ ያሉ ብዥታዎችን ለማጥራት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
"ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዲኖራት የምትፈልገው በዲፕሎማሲያዊ፣ በስምምነትና በሰላማዊ መንገዶች ብቻ ነው፡፡...በቀይ ባሕር የትኞቹም የጸጥታ እና የልማት እንዲሁም የኢኮኖሚ ጉዳዮች የኢትዮጵያን ፍላጎቶች ከግምት ውስጥ ያስገቡ መሆን አለባቸው፡፡”
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X