አሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የኃይል ቋት የመጀመሪያውን ኃይል ማቅረብ ጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የኃይል ቋት የመጀመሪያውን ኃይል ማቅረብ ጀመረ
አሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የኃይል ቋት የመጀመሪያውን ኃይል ማቅረብ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2025
ሰብስክራይብ

አሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የኃይል ቋት የመጀመሪያውን ኃይል ማቅረብ ጀመረ

ፕሮጀክቱ በሦስት ተርባይኖች 100 ሜጋ ዋት የንፋስ ኃይል ያመነጫል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

በታህሳስ 2018፣ 29 ተርባይኖች ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ ሲገቡ በየዓመቱ ከ300 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ንጹህና ዘላቂ ኃይል ያመነጫል ተብሏል።

ይህም ከ140 ሺህ በላይ አባወራዎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት ለማሟላት በቂ ነው ሲል የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ፕሮጀክቱ ታዳሽ ኃይልን ወደ ግሪድ በማስገባት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ እና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እንደሚያስችል ተነግሯል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0