https://amh.sputniknews.africa
የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ
የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኑርልኝ ኢድርስ ድርጅቱ በሀገራት መካከል ለሚፈጠሩ ችግሮች ያስቀመጠው መፍትሔ በተግባር የሚፈፀም... 23.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-23T12:42+0300
2025-05-23T12:42+0300
2025-05-23T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/475255_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_477781f600dd7850a68829f5ba47b925.jpg
የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኑርልኝ ኢድርስ ድርጅቱ በሀገራት መካከል ለሚፈጠሩ ችግሮች ያስቀመጠው መፍትሔ በተግባር የሚፈፀም ባለመሆኑ ማሻሻያ እንደሚያስፈልገው ጠቁመዋል። ከ11ኛው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የሕግ ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ ኑርልኝ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕግ የማውጣት ሂደት ውስጥ መሳተፍ አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል። "አብዛኛውን ጊዜ በተለይም የዓለም የንግድ ድርጅት ስምምነት በሚረቀቅበት ጊዜ የአፍሪካ ሀገራት ፍላጎት በአግባቡ አይካተተም፤ ነገር ግን ከጊዜ በኋላ በተለይም ከዘላቂ ልማት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ማካተት አስፈልጓል። እያደጉ ያሉ እና የደሃ ሀገራትን ስጋት እና ፍላጎቶችን ከመፍታት አኳያ አሁንም ድረስ ተግዳሮቶች አሉ" ብለዋል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/17/475255_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_37fd0b583f4ce9c6e82f1020ac3393ba.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ
12:42 23.05.2025 (የተሻሻለ: 13:04 23.05.2025) የዓለም የንግድ ድርጅት የግልግል ሥርዓት በአግባቡ እየሠራ አይደለም ሲሉ የሕግ ባለሙያው ተናገሩ
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የሕግ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኑርልኝ ኢድርስ ድርጅቱ በሀገራት መካከል ለሚፈጠሩ ችግሮች ያስቀመጠው መፍትሔ በተግባር የሚፈፀም ባለመሆኑ ማሻሻያ እንደሚያስፈልገው ጠቁመዋል።
ከ11ኛው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የሕግ ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ ኑርልኝ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕግ የማውጣት ሂደት ውስጥ መሳተፍ አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል።
"አብዛኛውን ጊዜ በተለይም የዓለም የንግድ ድርጅት ስምምነት በሚረቀቅበት ጊዜ የአፍሪካ ሀገራት ፍላጎት በአግባቡ አይካተተም፤ ነገር ግን ከጊዜ በኋላ በተለይም ከዘላቂ ልማት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ማካተት አስፈልጓል። እያደጉ ያሉ እና የደሃ ሀገራትን ስጋት እና ፍላጎቶችን ከመፍታት አኳያ አሁንም ድረስ ተግዳሮቶች አሉ" ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X