የግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ
11:44 23.05.2025 (የተሻሻለ: 12:44 23.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ
ግብሩ ሀገሪቱ የምግብ ሉአላዊነቷን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት ላይ ጫና ስለሚፈጥር መነሳቱ አስፈላጊ ነው ተብሏል።
የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ሶፊያ ካሳ ግብሩ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጥያቄ መሠረት ከዚህ በፊት ተነስቶ እንደነበር ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
ሆኖም መልሶ መጣሉ በግብርናው ዘርፍ ያለውን ምርታማነት ሊቀንስ ይችላል ብለዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X