የግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ
የግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2025
ሰብስክራይብ

የግብርና ሚኒስቴር በመኖ ላይ የተጣለው ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ጠየቀ

ግብሩ ሀገሪቱ የምግብ ሉአላዊነቷን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት ላይ ጫና ስለሚፈጥር መነሳቱ አስፈላጊ ነው ተብሏል።

የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ሶፊያ ካሳ ግብሩ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጥያቄ መሠረት ከዚህ በፊት ተነስቶ እንደነበር ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።

ሆኖም መልሶ መጣሉ በግብርናው ዘርፍ ያለውን ምርታማነት ሊቀንስ ይችላል ብለዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0