በሩሲያ የድል ወታደራዊ ሰልፍ ወቅት ከታቀደው ጥቃት ጀርባ ዩክሬናውያን መኖራቸው ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሩሲያ የድል ወታደራዊ ሰልፍ ወቅት ከታቀደው ጥቃት ጀርባ ዩክሬናውያን መኖራቸው ተገለፀ
በሩሲያ የድል ወታደራዊ ሰልፍ ወቅት ከታቀደው ጥቃት ጀርባ ዩክሬናውያን መኖራቸው ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2025
ሰብስክራይብ

በሩሲያ የድል ወታደራዊ ሰልፍ ወቅት ከታቀደው ጥቃት ጀርባ ዩክሬናውያን መኖራቸው ተገለፀ

🟠 ከዩክሬን ወታደር በተሰጠው ትዕዛዝ ሩሲያዊ ዜጋ ግንቦት 1 ቀን በካሊኒንግራድ ፍንዳታ ለማቀነባበር ሞክሮ ነበር።

🟠 የሽብር ድርጊቱን ወታደራዊ ሰልፍ በሚያልፍበት መንገድ ላይ ለመፈፀም ታቅዶ ነበር።

🟠 ተጠርጣሪው እስከ 20 ዓመት የሚደርስ እስራት ይጠብቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0