እድሳት የተደረገለት ብሔራዊ ሙዚዬም ዛሬ በይፋ ተመረቀ

ሰብስክራይብ

እድሳት የተደረገለት ብሔራዊ ሙዚዬም ዛሬ በይፋ ተመረቀ

ሙዚዬሙ ለ9 ወራት እድሳት ሲደረግለት የቆየ ሲሆን ከነገ ጀምሮ ለጎብኚዎች ክፍት ይሆናል ተብሏል።

በ1965 የተገነባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚዬም ማሳያዎች ላይ ማሻሻያ እንዳደረገ እና አዲስ ቅሪተ አካላትን እንዳካተተ፣ የውሃ መፋሰሻ መቀየርና ሙዚዬሙ ውስጥ ለእይታ የሚቀረቡ ቅርሶች እንዳይጎዱ የሚያስችል ሥራ መሠራቱ ተነግሯል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
እድሳት የተደረገለት ብሔራዊ ሙዚዬም ዛሬ በይፋ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
እድሳት የተደረገለት ብሔራዊ ሙዚዬም ዛሬ በይፋ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
እድሳት የተደረገለት ብሔራዊ ሙዚዬም ዛሬ በይፋ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0